አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በመደጋገፍና በአንድነት ማለፍ ይገባናል” ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።
የጤና ሚኒስቴር በአፋር ክልል ፈንቲ ረሱ ዞን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ጤና ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ የሚውል 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የህክምና መርጃ መሳሪያ ዛሬ ድጋፍ ተደርጓል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በመደጋገፍና በአንድነት ማለፍ ይገባናል” ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።
የጤና ሚኒስቴር በአፋር ክልል ፈንቲ ረሱ ዞን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ጤና ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ የሚውል 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የህክምና መርጃ መሳሪያ ዛሬ ድጋፍ ተደርጓል።