አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ህግ ተላልፈዋል የተባሉ በ53 የፀጥታ አካላት እንዲጠየቁ መደረጉን የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ገለፀ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ ፋሲል ሰንደቁ ÷ በከተማዋ የእገታ ወንጀል፣ ህገ ወጥ የጥይት ተኩስና ተጀራጅቶ ዘረፉ ዋና ዋና የከተማዋ ወንጀሎች መሆናቸውን ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ህግ ተላልፈዋል የተባሉ በ53 የፀጥታ አካላት እንዲጠየቁ መደረጉን የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ገለፀ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ ፋሲል ሰንደቁ ÷ በከተማዋ የእገታ ወንጀል፣ ህገ ወጥ የጥይት ተኩስና ተጀራጅቶ ዘረፉ ዋና ዋና የከተማዋ ወንጀሎች መሆናቸውን ገልፀዋል።