የሀገር ውስጥ ዜና

በጎንደር ከተማ ህግ ተላልፈዋል የተባሉ 53 የፀጥታ አካላት እንዲጠየቁ ተደረገ

By Feven Bishaw

October 24, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ህግ ተላልፈዋል የተባሉ በ53 የፀጥታ አካላት እንዲጠየቁ መደረጉን የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ገለፀ።

የመምሪያው ኃላፊ አቶ ፋሲል ሰንደቁ ÷ በከተማዋ የእገታ ወንጀል፣ ህገ ወጥ የጥይት ተኩስና ተጀራጅቶ ዘረፉ ዋና ዋና የከተማዋ ወንጀሎች መሆናቸውን ገልፀዋል።