አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አራተኛው ዙር የቻይና የውጭ ንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ የቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መምጣቱ ተነገረ።
በኢትዮጵያ ትልቁ የቡና አምራችና ላኪ ቅርንጫንፍ ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል ደገፋ ከሺንዋ ጋር በነበራቸው ቆይታ ድርጅታቸው በትርኢቱ በመሳተፍ የኢትዮጵያን ባለ ልዩ ጣዕም እና ጥራት ያለው ቡና እንደሚያስተዋውቅ ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አራተኛው ዙር የቻይና የውጭ ንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ የቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መምጣቱ ተነገረ።
በኢትዮጵያ ትልቁ የቡና አምራችና ላኪ ቅርንጫንፍ ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል ደገፋ ከሺንዋ ጋር በነበራቸው ቆይታ ድርጅታቸው በትርኢቱ በመሳተፍ የኢትዮጵያን ባለ ልዩ ጣዕም እና ጥራት ያለው ቡና እንደሚያስተዋውቅ ገልጸዋል።