አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እንዲሁም የሚመለካታቸው አካላት ዎዳ የብረት ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል፡፡
ከጉብኝቱም በኋላ ሃላፊዎቹ ከፋብሪካው አመራሮች ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን÷ በምርት ሂደት ስለገጠሙ ችግሮች እንዲሁም በማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እንዲሁም የሚመለካታቸው አካላት ዎዳ የብረት ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል፡፡
ከጉብኝቱም በኋላ ሃላፊዎቹ ከፋብሪካው አመራሮች ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን÷ በምርት ሂደት ስለገጠሙ ችግሮች እንዲሁም በማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ተወያይተዋል።