አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በኩል ሲሰጡ የነበሩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጡ ገለጸ።
ሚኒስቴሩ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ የክልል እና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በኩል ሲሰጡ የነበሩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጡ ገለጸ።
ሚኒስቴሩ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ የክልል እና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል።