የሀገር ውስጥ ዜና

ባለስልጣኑ ሲሰጣቸው የቆዩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች ሊሰጡ ነው

By Feven Bishaw

October 29, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በኩል ሲሰጡ የነበሩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጡ ገለጸ።

ሚኒስቴሩ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ የክልል እና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል።