አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አሁንም ሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ የደሴ ከተማ ሰላምና ደህንነት መምሪያ ገለፀ፡፡
ዛሬ ከቀትር በኋላ የከተማዋን ሰላም ለመረበሽ ኃሰተኛ ወሬን ሲያሰራጩ የነበሩ የሽብር ቡድኑ ተላላኪዎች ሀሳባቸው ሳይሳካላቸው ቀርቷል ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አሁንም ሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ የደሴ ከተማ ሰላምና ደህንነት መምሪያ ገለፀ፡፡
ዛሬ ከቀትር በኋላ የከተማዋን ሰላም ለመረበሽ ኃሰተኛ ወሬን ሲያሰራጩ የነበሩ የሽብር ቡድኑ ተላላኪዎች ሀሳባቸው ሳይሳካላቸው ቀርቷል ፡፡