የሀገር ውስጥ ዜና

አሸባሪው ህወሓት መሣሪያዎቹን ሲጨርስ ምላሱን መተኮስ ጀምሯል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

By Feven Bishaw

October 29, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የሐሰተኛ ወሬ ፈጣሪዎችንም ሆነ አስተላላፊዎችን ለሕግ እያቀረቡ ለማድረግ አካባቢውንና ቀዬውን አሁንም በንቃት መጠበቅ እንደሚኖርበት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሳስቧል።

የመንግስት መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሁን ባወጣው መግለጫ፥ “አሸባሪው ህወሓት መሣሪያዎቹን ሲጨርስ ምላሱን መተኮስ ጀምሯል ብሏል።