የሀገር ውስጥ ዜና

በጎንደር ከተማ ከ480 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚካሄዱ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ

By Feven Bishaw

October 29, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ከ480 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች ዛሬ በከተማ አስተዳደሩ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተጎበኙ፡፡

የልማት ፕሮጀክቶቹ በከተማው የሚገኙ ከ6 ሺህ በላይ ወጣቶችን የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡