አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት የቁጥጥሩን ስራ እንደሚያጠናክሩ ባለድርሻ አካላት ተናገሩ።
የድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኮንትሮባንድን መከላከል በሚቻልበት ዙሪያ በሐረር ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄዷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት የቁጥጥሩን ስራ እንደሚያጠናክሩ ባለድርሻ አካላት ተናገሩ።
የድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኮንትሮባንድን መከላከል በሚቻልበት ዙሪያ በሐረር ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄዷል።