የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ስራዎች የሚበረታቱ ናቸው ተባለ

By Feven Bishaw

October 31, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ የሩዝ ዝርያዎች ምርጥ ዘር እየተባዛ መሆኑን በአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢኒስቲትዩት የማህበራዊ ምጣኔ ሀብትና የግብርና ኤክስቴንሽን ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ አለማየሁ ተናገሩ፡፡

የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች የተሳተፉበት የሩዝ ምርት ምልከታ በምስራቅ ደንቢያ ተካሂዷል።