አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ የሩዝ ዝርያዎች ምርጥ ዘር እየተባዛ መሆኑን በአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢኒስቲትዩት የማህበራዊ ምጣኔ ሀብትና የግብርና ኤክስቴንሽን ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ አለማየሁ ተናገሩ፡፡
የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች የተሳተፉበት የሩዝ ምርት ምልከታ በምስራቅ ደንቢያ ተካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ የሩዝ ዝርያዎች ምርጥ ዘር እየተባዛ መሆኑን በአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢኒስቲትዩት የማህበራዊ ምጣኔ ሀብትና የግብርና ኤክስቴንሽን ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ አለማየሁ ተናገሩ፡፡
የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች የተሳተፉበት የሩዝ ምርት ምልከታ በምስራቅ ደንቢያ ተካሂዷል።