አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ፅህፈት ቤታቸው እያስገነባ ያለውን የአይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎብኝተዋል፡፡
ጽህፈት ቤቱ በ400 ሚሊየን ብር የሚያስገነባው ትምህርት ቤት 320 አይነስውራንን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን÷ ለአይነስውራኑ በሚሆን መልኩ እየተገነባ ነው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ፅህፈት ቤታቸው እያስገነባ ያለውን የአይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎብኝተዋል፡፡
ጽህፈት ቤቱ በ400 ሚሊየን ብር የሚያስገነባው ትምህርት ቤት 320 አይነስውራንን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን÷ ለአይነስውራኑ በሚሆን መልኩ እየተገነባ ነው ተብሏል፡፡