አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን እዝ በሽብርተኛው ህወሃት ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት ነገ ጥቅምት 24 ቀን ታስቦ ይውላል፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራን÷ ድርጊቱ የጭካኔ ጥግ ማሳያ የታሪካችን ጥቁር ገፅ መሆኑን አብራርተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን እዝ በሽብርተኛው ህወሃት ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት ነገ ጥቅምት 24 ቀን ታስቦ ይውላል፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራን÷ ድርጊቱ የጭካኔ ጥግ ማሳያ የታሪካችን ጥቁር ገፅ መሆኑን አብራርተዋል።