የሀገር ውስጥ ዜና

የአገርን ህልውና ከማስጠበቅ ባሻገር በግብርናው ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

By Feven Bishaw

November 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በዚህ አመት በአዲስ መልክ በሚተገበረው የተቀናጀ የግብርና ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በሻሸመኔ ከተማ ውይይት አካሂዷል።

ቢሮው እንዳስታወቀው አሸባሪው ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለውን ሴራ ከማክሸፍ ጎን ለጎን በግብርናው ልማት ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል።