አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በዚህ አመት በአዲስ መልክ በሚተገበረው የተቀናጀ የግብርና ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በሻሸመኔ ከተማ ውይይት አካሂዷል።
ቢሮው እንዳስታወቀው አሸባሪው ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለውን ሴራ ከማክሸፍ ጎን ለጎን በግብርናው ልማት ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በዚህ አመት በአዲስ መልክ በሚተገበረው የተቀናጀ የግብርና ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በሻሸመኔ ከተማ ውይይት አካሂዷል።
ቢሮው እንዳስታወቀው አሸባሪው ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለውን ሴራ ከማክሸፍ ጎን ለጎን በግብርናው ልማት ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል።