የሀገር ውስጥ ዜና

በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

By Feven Bishaw

November 07, 2021

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ውበታችን አንድነታችን ነው ብለዋል።