አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ውበታችን አንድነታችን ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ውበታችን አንድነታችን ነው ብለዋል።