አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከአለም የምግብ መርሀ ግብር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
አሸባሪ ቡድኑ በወረራ በያዛቸው የአማራ ክልል አካባዎች ንፁሀንን ከመግደል እስከ ማፈናቀል የደረሱ ግፎችን እየፈፀመ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አንስተዋል።
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከአለም የምግብ መርሀ ግብር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
አሸባሪ ቡድኑ በወረራ በያዛቸው የአማራ ክልል አካባዎች ንፁሀንን ከመግደል እስከ ማፈናቀል የደረሱ ግፎችን እየፈፀመ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አንስተዋል።