የሀገር ውስጥ ዜና

የስልጤ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት አራተኛ ዙር ድጋፍ አደረገ

By Feven Bishaw

November 09, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ13 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ።

ዞኑ ለአራተኛ ጊዜ 323 ሰንጋዎችን፣ 36 በግና ፍየል ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡