አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ13 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ።
ዞኑ ለአራተኛ ጊዜ 323 ሰንጋዎችን፣ 36 በግና ፍየል ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ13 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ።
ዞኑ ለአራተኛ ጊዜ 323 ሰንጋዎችን፣ 36 በግና ፍየል ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡