አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት የጥፋት ድርጊትና የሚነዛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳይበግራቸው ተፈትነው አገርን ለማሻገር የድርሻቸውን እንደሚወጡ በድሬዳዋ ኢዜአ ያነጋገራቸው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ገለጹ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ከ2 ሺህ 400 በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናቸውንተረጋግተው እየወሰዱ እንደሚገኙ ተመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት የጥፋት ድርጊትና የሚነዛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳይበግራቸው ተፈትነው አገርን ለማሻገር የድርሻቸውን እንደሚወጡ በድሬዳዋ ኢዜአ ያነጋገራቸው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ገለጹ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ከ2 ሺህ 400 በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናቸውንተረጋግተው እየወሰዱ እንደሚገኙ ተመላክቷል።