አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምእራብ ኦሞ ዞን የህልውና ዘመቻን የሚደግፍ እና የአሸባሪዎቹን የህወሓትና ሸኔን ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በጀሙ ከተማ ተካሄደ ፡፡
የዞኑ ነዋሪዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን እያደረሰ የሚገኘውን ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ጉዳት አውግዘዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምእራብ ኦሞ ዞን የህልውና ዘመቻን የሚደግፍ እና የአሸባሪዎቹን የህወሓትና ሸኔን ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በጀሙ ከተማ ተካሄደ ፡፡
የዞኑ ነዋሪዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን እያደረሰ የሚገኘውን ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ጉዳት አውግዘዋል።