የሀገር ውስጥ ዜና

የምዕራብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች የህወሓትና ሸኔን እኩይ ድርጊት አወገዙ

By Feven Bishaw

November 12, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምእራብ ኦሞ ዞን የህልውና ዘመቻን የሚደግፍ እና የአሸባሪዎቹን የህወሓትና ሸኔን ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በጀሙ ከተማ ተካሄደ ፡፡

የዞኑ ነዋሪዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን እያደረሰ የሚገኘውን ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ጉዳት አውግዘዋል።