አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር የተሰለፈው የአገር መከላከያ ሰራዊት ግዳጁን በተሳካ ሁኔታ እየፈጸመና በጠላት ላይ ድል እየተቀዳጀ መሆኑን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ ገለጹ።
በወሎ ግንባር ከሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አዛዞች አንዱ የሆኑት ብርጋዴር ጄነራል ተስፋዬ እንደሚሉት፥ ሠራዊቱ አሁን ላይ የተሳካ የግዳጅ አፈጸጸም ላይ ይገኛል።
በብስራት መንግስቱና በምናለ ብርሃኑ