አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሱመያ መስጅድ ለረጅም አመታት ኢማም ሆነው ያገለገሉት እና ታላቅ የሃይማኖት አባት የሆኑት የሼህ ሰኢድ ሁሴን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ።
ሼህ ሰኢድ በሆስፒታል ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው፥ በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሱመያ መስጅድ ለረጅም አመታት ኢማም ሆነው ያገለገሉት እና ታላቅ የሃይማኖት አባት የሆኑት የሼህ ሰኢድ ሁሴን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ።
ሼህ ሰኢድ በሆስፒታል ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው፥ በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡