አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ ሸዋ ዞን ህዝብ መንግስት በቅርቡ ያቀረበውን የክተት ጥሪውን በመቀበል ለህልውና ዘመቻው በጥሬ ገንዘብ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ብርና ሌሎች የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስተዳዳሩ አስታወቀ።
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ለኢዜአ እንደገለጹት መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎች ሀገር ለማዳን ውድ ህይታቸውን እየገበሩ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ ሸዋ ዞን ህዝብ መንግስት በቅርቡ ያቀረበውን የክተት ጥሪውን በመቀበል ለህልውና ዘመቻው በጥሬ ገንዘብ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ብርና ሌሎች የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስተዳዳሩ አስታወቀ።
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ለኢዜአ እንደገለጹት መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎች ሀገር ለማዳን ውድ ህይታቸውን እየገበሩ ይገኛሉ።