አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከክፍለ ከተማው ነዋሪዎች የተሰበሰበውን የገንዘብ እና የአይነት ድጋፉን ተረክበው ለመከላከያ ሰራዊት ተወካዮች አስረክበዋል ።
አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከክፍለ ከተማው ነዋሪዎች የተሰበሰበውን የገንዘብ እና የአይነት ድጋፉን ተረክበው ለመከላከያ ሰራዊት ተወካዮች አስረክበዋል ።