አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን ሲሉ የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች ተናገሩ፡፡
ሚሊሻዎቹ ጠላትን ለመደምሰስ የተሰጣቸውን ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ እየተወጡ መሆኑን እና አሁንም የተሰጣቸውን ግዳጅ በብቃት እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን ሲሉ የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች ተናገሩ፡፡
ሚሊሻዎቹ ጠላትን ለመደምሰስ የተሰጣቸውን ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ እየተወጡ መሆኑን እና አሁንም የተሰጣቸውን ግዳጅ በብቃት እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡