አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የግርብርና ሚኒስቴር 15 ሚሊየን ለሚሆኑ ማሳዎች የ2ኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በማዘጋጀት ለአርሶ አደሮች መስጠቱን አስታወቀ።
በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የ˝ካልም ፕሮጀክት˝ በኢትዮጵያ የአርሶ አደር 2ኛ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መስጠት የሚስችለውን ፕሮግራም ለማስጀመር በባህር ዳር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የግርብርና ሚኒስቴር 15 ሚሊየን ለሚሆኑ ማሳዎች የ2ኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በማዘጋጀት ለአርሶ አደሮች መስጠቱን አስታወቀ።
በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የ˝ካልም ፕሮጀክት˝ በኢትዮጵያ የአርሶ አደር 2ኛ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መስጠት የሚስችለውን ፕሮግራም ለማስጀመር በባህር ዳር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው።