የሀገር ውስጥ ዜና

ብዛት ያለው ወርቅና ጌጣጌጥ በህገ ወጥ መንገድ ተከማችተው ተያዙ

By Feven Bishaw

November 18, 2021

 

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ የደረሰውን ጥቆማ መሠረት በመኖሪያ ቤታቸው በተደረገው ብርበራ ለጊዜው የዋጋ ግምታቸው ያልታወቀ አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ወርቆችንና ስድሰት ኪሎ ግራም ተኩል የብር ጌጣጌጦችን ተከማችተው በመገኘታቸው ምርመራ እየተጣራ መሆኑም ተገልጿል፡፡