የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ የደረሰውን ጥቆማ መሠረት በመኖሪያ ቤታቸው በተደረገው ብርበራ ለጊዜው የዋጋ ግምታቸው ያልታወቀ አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ወርቆችንና ስድሰት ኪሎ ግራም ተኩል የብር ጌጣጌጦችን ተከማችተው በመገኘታቸው ምርመራ እየተጣራ መሆኑም ተገልጿል፡፡
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ የደረሰውን ጥቆማ መሠረት በመኖሪያ ቤታቸው በተደረገው ብርበራ ለጊዜው የዋጋ ግምታቸው ያልታወቀ አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ወርቆችንና ስድሰት ኪሎ ግራም ተኩል የብር ጌጣጌጦችን ተከማችተው በመገኘታቸው ምርመራ እየተጣራ መሆኑም ተገልጿል፡፡