አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን በኮፈሌ ከተማ በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5 ሚሊየን ብር መያዙን የወረዳው ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዲቪዥን አስተባባሪ ዋና ሳጅን በዳሶ ጉደታ ገለፁ፡፡
በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ብር የተያዘው ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ነንስቦት ከተማ ሊተላለፍ ሲል በኦሮሚያ ልዩ ፖሊስና በኮፈሌ ከተማ ፖሊስ ጥምረት ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን በኮፈሌ ከተማ በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5 ሚሊየን ብር መያዙን የወረዳው ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዲቪዥን አስተባባሪ ዋና ሳጅን በዳሶ ጉደታ ገለፁ፡፡
በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ብር የተያዘው ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ነንስቦት ከተማ ሊተላለፍ ሲል በኦሮሚያ ልዩ ፖሊስና በኮፈሌ ከተማ ፖሊስ ጥምረት ነው፡፡