አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት ፈፅሞ አይሳካም” ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ንጉሱ ጥላሁን ተናገሩ።
አሸባሪው ህወሃት በአሁኑ ወቅት ወረራ የፈጸመው አማራና አፋር ክልሎች ቢሆንም የመጨረሻ ግቡ ግን ኢትዮጵያን ማፍረስ ነው።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት ፈፅሞ አይሳካም” ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ንጉሱ ጥላሁን ተናገሩ።
አሸባሪው ህወሃት በአሁኑ ወቅት ወረራ የፈጸመው አማራና አፋር ክልሎች ቢሆንም የመጨረሻ ግቡ ግን ኢትዮጵያን ማፍረስ ነው።