አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሥልጣን ዘመኑ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ላይ ኢ-ፍትሃዊነት እንዲነግስና ሌብነት እንዲስፋፋ በማድረግ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሐንስ አያሌው ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ÷ይሰጡ የነበሩ ብድሮች በአግባቡ ያልተመሩ እና የተበላሸ የብድር አመላለስ ሂደቶች የሚስተዋልባቸው ብሎም የማይመለሱ ብድሮች ነበሩ ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሥልጣን ዘመኑ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ላይ ኢ-ፍትሃዊነት እንዲነግስና ሌብነት እንዲስፋፋ በማድረግ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሐንስ አያሌው ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ÷ይሰጡ የነበሩ ብድሮች በአግባቡ ያልተመሩ እና የተበላሸ የብድር አመላለስ ሂደቶች የሚስተዋልባቸው ብሎም የማይመለሱ ብድሮች ነበሩ ብለዋል፡፡