የሀገር ውስጥ ዜና

ጽዳት በአመት አንዴ ብቻ ሳይሆን የሁል ጊዜ ተግባር መሆን አለበት- የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

By Feven Bishaw

November 21, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽዳት በአመት አንዴ ብቻ ሳይሆን የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንዳለበት በአዲስ አበባ ከተማ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ገለጸ፡፡

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞችና በሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ መርሀ ግብር ተካሂዷል ።