አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት 45 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
ዩኒቨርሲቲው÷ 1መቶ ኩንታል ስኳር፣ 1መቶ ኩንታል ጤፍ ፣ 50 ዘመናዊ አልጋ ፣ 200 ብርድልብስ እና 40 ሰንጋ በአጠቃላይ 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በማውጣት ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት 45 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
ዩኒቨርሲቲው÷ 1መቶ ኩንታል ስኳር፣ 1መቶ ኩንታል ጤፍ ፣ 50 ዘመናዊ አልጋ ፣ 200 ብርድልብስ እና 40 ሰንጋ በአጠቃላይ 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በማውጣት ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡