የሀገር ውስጥ ዜና

በፌደራል የሰራተኛና ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

By Feven Bishaw

November 23, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሪጅን፥ በበደሌ፣ በቦንጋ፣ በዳውሮ፣ በሚዛን፣ በመቱና በጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስር የሚገኙ 213 ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል።

ሰራተኞቹ ከዚህን ቀደም የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሰራዊቱ ድጋፍ ማድረጋቸው ተመላክቷል።