አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሪጅን፥ በበደሌ፣ በቦንጋ፣ በዳውሮ፣ በሚዛን፣ በመቱና በጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስር የሚገኙ 213 ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል።
ሰራተኞቹ ከዚህን ቀደም የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሰራዊቱ ድጋፍ ማድረጋቸው ተመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሪጅን፥ በበደሌ፣ በቦንጋ፣ በዳውሮ፣ በሚዛን፣ በመቱና በጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስር የሚገኙ 213 ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል።
ሰራተኞቹ ከዚህን ቀደም የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሰራዊቱ ድጋፍ ማድረጋቸው ተመላክቷል።