የሀገር ውስጥ ዜና

እኛ መስዋዕት ሆነን የኢትዮጵያን ሕዝብ አንገት ቀና ካላደረግን መጪው ትውልድ አንገቱ እንደተሰበረ ይቀራል – አቶ መላኩ አለበል

By Meseret Awoke

November 24, 2021

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ መስዋዕት ሆነን የኢትዮጵያን ሕዝብ አንገት ቀና ካላደረግን መጪው ትውልድ አንገቱ እንደተሰበረ ይቀራል ሲሉ የኢንደስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡

ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ÷ የምንዘምተውም በእኛ ትውልድ በፍፁም ይህ እንዲሆን ባለመፍቀድ እንደሆነ አመላክተዋል፡፡

አክለውም ከአባቶቻችን የወረስነው “ተመልከት አላማህን ተከተል አለቃህን” ነውም ብለዋል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!