አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸው አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት እንደሚያዘጋጀው የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ሃይለማርያም ገለጹ።
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸው አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት እንደሚያዘጋጀው የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ሃይለማርያም ገለጹ።