የሀገር ውስጥ ዜና

የጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር መዝመት አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት ያዘጋጀዋል – አቶ ወርቁ ሃይለማርያም

By Melaku Gedif

November 24, 2021

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸው አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት እንደሚያዘጋጀው የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ሃይለማርያም ገለጹ።