አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ የሚያስችል የስልክ መስመር ይፋ አደረገ፡፡
በዚህም ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ እና የፖሊስ አገልግሎት ቢያስፈልግ ከታች በተጠቀሱት ነፃ የስልክ መስመሮች ላይ በመደወል ሀያ አራት ሰዓት አገልግሎት ማግኘት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡