የሀገር ውስጥ ዜና

የአገራችንን ህልውና ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን ይወጣ -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

By Feven Bishaw

November 25, 2021

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ከስሩ ለመንቀል ሁሉም በየመክሊቱ የድርሻውን አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡