አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ከስሩ ለመንቀል ሁሉም በየመክሊቱ የድርሻውን አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ከስሩ ለመንቀል ሁሉም በየመክሊቱ የድርሻውን አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡