የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ ቀደምም የተለያዩ የኢዜማ አባላት ወደ ግንባር መሄዳቸውን ገልጸው የሄዱት ግን ኢዜማ ስለሆኑ ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ የሁላችንም ግዴታ ነው ያሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፥ እዚህ የተቀረው አባልና ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ለዘማቾች ስንቅ በማዘጋጀት ደጀን እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ ቀደምም የተለያዩ የኢዜማ አባላት ወደ ግንባር መሄዳቸውን ገልጸው የሄዱት ግን ኢዜማ ስለሆኑ ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ የሁላችንም ግዴታ ነው ያሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፥ እዚህ የተቀረው አባልና ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ለዘማቾች ስንቅ በማዘጋጀት ደጀን እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።