አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ “በአፍሪካ የሴቶች መሪዎች ኔትወርክ” ውይይትን በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፡፡
በውይይቱ ላይ ሴቶች በህብረተሰቡ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል።
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ “በአፍሪካ የሴቶች መሪዎች ኔትወርክ” ውይይትን በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፡፡
በውይይቱ ላይ ሴቶች በህብረተሰቡ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል።