የሀገር ውስጥ ዜና

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ጦር ግንባር መዝመት የድል ሞራል ነው – ዶ/ር በድሉ ወቅጅራ

By Feven Bishaw

November 28, 2021

 

አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመት የድል ሞራል እንደሆነ መመህርና ደራሲ ዶክተር በድሉ ወቅጅራ ተናገሩ፡፡

ዶክተር በድሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመት የድል ሞራል እንደሆነ ገልፀዋል፡፡