አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው ምክር ቤቱ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው ምክር ቤቱ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።