Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ብሔራዊ የደህንነት ምክር ቤቱ በወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው ምክር ቤቱ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።

Exit mobile version