Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የጎደሏትን መሰረተ ልማቶች በማሟላት ለነዋሪዎች ምቹ የማድረግ ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በትናንትናው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት የሆነውን የቡልቡላ ፓርክ እና…

የቡልቡላ ፓርክን የማልማት ስራ ሲከናወን ማህበረሰቡ የነቃ ተሳትፎ አድርጓል – የቦሌ ክፍለ ከተማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡልቡላ ፓርክን የማልማት ስራ ሲከናወን ማህበረሰቡ ስራውን በማስተባበር እና በማቀናጀት ከመንግሰት ጎን ከመቆም በተጨማሪ የስራው አካል እንደነበር የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ገለጸ። የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚ ዓለምፀሐይ ሽፈራው እንደ…

በአማራ ክልል የተስተጓጎለውን ትምህርት ትኩረት ሰጥቶ በመሥራት ማካካስ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተስተጓጎለውን ትምህርት ትኩረት ሰጥቶ በመሥራት ማካካስ እንደሚገባ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን በደሴ ከተማ እየገመገመ ነው። በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር…

የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 11 ቢሊየን 556 ሚሊየን 999 ሺህ ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤት በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ለመደገፍ የቀረበለትን ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ ሲሆን÷ በጀቱ…

በኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ስራ የልማት ተነሺዎች አስደናቂ ትብብር አድርገዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ስራ የልማት ተነሺዎች አስደናቂ ትብብር አድርገዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ትብብር እንዲጠናከር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ለጋራ ብልጽግና ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ጠይቀዋል፡፡ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተጠናቅቋል፡፡ ሚኒስትሩ…

ኢትዮጵያ በርካታ ልምዶችን የቀሰመችበት ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2025 የአፍሪካ ኢኖቬሽን የትምህርት ጉባዔ ኢትዮጵያ በርካታ ልምዶችን መቅሰሟን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለአብነትም በአፍ መፍቻ ቋንቋ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን እና ትምህርትን የሚያግዙ ይዘቶችን እንዴት ማዘጋጀት እንደሚገባ ልምድ ካላቸው…

በሀገራዊ አጀንዳ በጋራ መመካከርና ልዩነትን በውይይት መፍታት ጊዜውን የሚመጥን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ አጀንዳ በጋራ መመካከር እና ልዩነትን በውይይት መፍታት ጊዜውን የሚመጥን መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የኮምቦልቻ ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪና ፋይናንስ…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የብልፅግና እሳቤዎች በተግባር የሚታዩበት ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የብልፅግና መሰረታዊ እሳቤዎች በተግባር የሚታዩበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።…

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ከባቡር ጭነት በተጨማሪ የትራንዚት፣ የጉምሩክ አስተላላፊነትና የሎጅስቲክስ ስራዎችን በማቀናጀት የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ የጀመረው አዲስ አገልግሎት…