Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በቀጣዮቹ ቀናት በበርካታ አካባቢዎች የክረምቱ ዝናብ ተጠናክሮ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ ቀናት የክረምቱ የዝናብ መጠን በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየሰፋ እና እየጠነከረ ይሄዳል አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡
ኢንስቲትዩቱ ለፋና ዲጂታል በላከው መረጃ ÷ በተያዘው ሐምሌ ወር የክረምት ዝናብ በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች…
ዘመኑን የዋጀ ቀልጣፋ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ለመስጠት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዘመኑን የዋጀ ቀልጣፋ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡
የአገልግሎቱ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት…
በዓመቱ የኢትዮጵያን የተረጂነት ታሪክ ለመቀየር መሰረት የጣሉ ሥራዎች ተከናውነዋል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት ከተረጂነት ለመውጣት የተከናወኑ ሥራዎች የኢትዮጵያን የተረጂነት ታሪክ ለመቀየር መሰረት የጣሉ ናቸው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡
የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲው ሥራዎች…
በክልሉ በሌማት ትሩፋት 50 ነጥብ 7 ሚሊየን እንቁላልና 47 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ወተት ተመረተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 50 ነጥብ 7 ሚሊየን እንቁላል እና 47 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ወተት ተመርቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
በቢሮው የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ሃይሉ…
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
አዲስአበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡
በጉባኤው ላይ የ2017 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸምና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት…
የብልፅግና ፓርቲ የማጠቃለያ ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ
አዲስአበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት አመት የፓርቲ ሥራዎች ማጠቃለያ የግምገማ መድረክ በድሬዳዋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እንዲሁም የዋና ጽህፈት ቤት፣ የክልል እና…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላፉት የሃዘን መግለጫ ፥በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ ስም ለሙሃማዱ…
ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ በ2018 በጀት ዓመትም ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በ2018 በጀት ዓመት ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የዘርፉ የክልልና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ዓመታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል።…
ለክልሉ ሕዝብ ጥያቄዎች ተጨባጭ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በትጋት ሊሰራ ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሕዝቡ ለሚነሱ ጥያቄዎች ተጨባጭ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በትጋት ሊሰራ ይገባል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፡፡
የክልሉ ውኃና ኢነርጅ ቢሮ ሲያከናውነው የቆየውን የሕንጻ እድሳት፣ የውስጥ አደረጃጀትን ለሥራ ምቹ የማድረግ እና…
አንድ ኢትዮጵያ የባሕል ቡድን የፋና 80 የዳንስ ውድድር አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ዘጠኝ ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የፋና 80 ምዕራፍ 3 የዳንስ ውድድር በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
በምዕራፍ 3 ውድድር 16 የዘመናዊና የባህላዊ ዳንስ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን÷ ዛሬ በተካሄደው የፍጻሜ ውድድር አራት ቡድኖች…