Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የትውልድ ዐሻራ የተሰኘ የህዳሴ ግድብ የብስራት መልዕክት ማስተላለፊያ ቁጥር ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትውልድ ዐሻራ የተሰኘ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የብስራት መልዕክት ማስተላለፊያና የገቢ ማስገኛ ቁጥር ይፋ ሆነ።
የግድቡ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) የብስራት ማስተላለፊያ…
በተደጋጋሚ ድርቅ ሲፈተን የነበረው የቦረና ዞን በአዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተደጋጋሚ ድርቅ ሲፈተን የነበረው የቦረና ዞን በአዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል አሉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን የጎበኙ ሲሆን፥ በዞኑ…
ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ የሞተ እንደማስነሳት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተጀምሮ የኋሊት የሄደውን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ማጠናቀቅ የሞተ እንደማስነሳት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የጉባ ላይ ወግ" በተሰኘ ልዩ ቃለ ምልልስ ላይ ባደረጉት ቆይታ፥ ታላቁ…
ከዓባይ በረከት በጭልፋ ልቋደስ ማለት ወንጀል ሊሆን አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዓባይ በረከት በጭልፋ ልቋደስ ማለት በንጹህ አዕምሮ ቢታይ በምንም መስፈርት ስህተት እና ወንጀል ሊሆን አይችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጉባ ላይ ወግ በሚል ባደረጉት ቃለ ምልልስ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…
ታሪክ የምንሻማ ሳንሆን ታሪክ የምንሰራ ትውልድ መሆናችንን መገንዘብ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታሪክ የምንሻማ ሳንሆን ታሪክ የምንሰራ ትውልድ መሆናችንን መገንዘብ ያስፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የጉባ ላይ ወግ" በተሰኘ ልዩ ቃለ ምልልስ ላይ ባደረጉት ቆይታ፥ አባቶቻችን በዓባይ ወንዝ ላይ…
ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ሒደቱ ከባድ ቢሆንም ፍሬው ጣፋጭ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሒደት አታካችና አድካሚ ቢሆንም ፍሬው እጅግ ጣፋጭ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የጉባ ላይ ወግ" በተሰኘ ልዩ ቃለ ምልልስ ላይ ባደረጉት ቆይታ ፥ የግድቡ ግንባታ…
በታላቁ ሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ጉብኝቴ ፕሮጀክቱ የፈራረሰ መንደር ይመስል ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጂኦፖለቲክስ ኩስመና ወደ ተሻለ ቁመና መሸጋጋሩ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እውን እንዲሆን አስችሏል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጉባ ላይ ወግ በሚል ባደረጉት ቃለ ምልልስ ÷ የሕዳሴ ግድብ…
የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በቶጎጫሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታን አስጀምረዋል።
አቶ…
በኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በቴክኖሎጂ ስርዓት እንዲተሳሰሩ ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽ/ቤት 331 የወረዳ ፍርድ ቤቶች እና 25 ከፍተኛ ፍርድ ቤቶችን በቴክኖሎጂ የማስተሳሰር ስርዓት ተፈጥሯል አለ።
የጽ/ቤቱ ኃላፊ ዳኛ ፈዬራ ሀይሉ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ በክልሉ የሚገኙ ፍርድ…
የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር እሳቸው ይመክሯቸው የነበሩትን እሴቶች ማሰብ ይገባል – ሼህ አብዱል ሃሚድ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር እሳቸው ይመክሯቸው የነበሩ የሰላም፣ የመቻቻል፣ የመከባበር እና የአንድነት እሴቶችን ማስታወስ ይገባል አሉ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስራ አስፈጻሚ አባል ሼህ አብዱል ሃሚድ አህመድ።
1 ሺህ 500ኛው…