Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው አሉ የምክክር ጉባዔው ተሳታፊዎች፡፡ የጉባዔው ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አሕመድ ሁሴን…

አረጋውያንን የመንከባከብ ባህልን የሚያጸናው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ሲያስገመግም እና የሰማይ መስኮቶች ሲከፈቱ ታላቅ ተስፋን የሚፈነጥቀውን ያህል በተጎሳቆሉ ጎጆዎች ለሚኖሩቱ ደግሞ ስጋትን ያዋልዳል። ጠንካራ ቆርቆሮ ላይ የሚያርፈው የዝናብ ጠብታ ድምፅ ለብዙዎች እረፍት የሚሰጥ ሆኖ ቢሰማም፣ በፈራረሱ ቤቶች…

የሐይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፡፡ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ‘ብዝሃነትና የሠላም እሴታችን ለዘላቂ ሠላማችን’ በሚል መሪ ኃሳብ ከሐይማኖት…

ሰራዊቱ ለሀገሩ በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማት ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ለሀገሩ ክብርና ሉዓላዊነት በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማትና በጎ ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አሉ የምስራቅ እዝ ም/አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜ/ጄነራል ተስፋዬ ረጋሳ። የምስራቅና የሰሜን ምዕራብ እዞች ከፍተኛ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በ2018 በጀት…

የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃ ሀብትን በተቀናጀ መንገድ ለማልማት፣ ለማስተዳደርና በቀጣይነት ለመጠቀም በሚያስችለው የተፋሰስ ም/ቤት…

አፍሪካ ለዓለም ሰላምና ደኅንነት አሁንም ወሳኝ ናት – ጀኔራል ዳግቪን አንደርሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ የአፍሪካ ጦር ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አር.ኤም አንደርሰን አፍሪካ ለዓለም ሰላም፣ ለዓለም ደኅንነት እና ለዓለም መረጋጋት አሁንም ወሳኝ ስፍራ ትይዛለች አሉ። የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና ሎጂስቲክስ ሲምፖዚየም በአዲስ…

በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ። የሚኒስቴሩ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።…

የኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ያለው የዲፕሎማሲና የወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ በተጀመረው የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ተቋማቱ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን ቆቃ የኃይል ማመንጫ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ያከናወኑት፡፡ በዚህም…