አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማላዊ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ላዛሩስ ማካርቲ ቻክዌራ በ35ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የኢፌዲሪ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎችአቀባበል አድርገዉላቸዋል።
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

