አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ሞሀመድ አህመድ አል ቦዋርዲ ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸውም በምስራቅ አፍሪካና በባህረ-ሰላጤው ስላለው የሠላምና ፀጥታ ሁኔታ መምከራቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።
ሁለቱ ሀገራት በሠላምና ፀጥታ ዘርፍ በጋራ በሚሰሩበት እና ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩበት ሁኔታ ላይም ተወያይተዋል።
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

