Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አየር መንገዱ ወደ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
በረራው በመጪው ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓመተ ምህረት እንደሚጀመር ነው ዓየር መንገዱ ያስታወቀው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 116 ዓለም አቀፍ እና 23 የሀገር ውስጥ መዳረሻዎች እንዳሉት መረጃዎች ያመለክታሉ።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version