Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ወንጀሎችን በጋራ መከላከልና የደህንነት መረጃ መለዋወጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያየ።

የልዑካን ቡድኑ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጉን አምባሳደር ሬድዋን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል።

በዚህ ወቅትም ሀገራቱ ወንጀሎችን በጋራ መከላከል፣ ትብብርን ማሳደግ እና የደህንነት መረጃ መለዋወጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ምክክር አድርገዋል።

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version