Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል።

ካቢኔው ከተወያየባቸውና ውሳኔ ካሳለፈባቸው አጀንዳዎች መካከል ክልሉ ያለውን ውሱን ሀብት እና ሰፊ የወጪ ፍላጎት ለማጣጣም የሚያስችል ልዩ የወጪና ቁጠባ መመሪያ ይገኝበታል መባሉን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የርዕሰ-መሰተዳድርና ካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤትያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version