አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር በጋራ ያዘጋጁት “ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የፓናል ውይይት በካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በፓናል ውይይቱ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች፣ ጋዜጠኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ መሆናቸውን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

