Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ሀገር አቀፍ የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማጠቃለያ መርሐ-ግብር በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር አቀፍ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማጠቃለያ እና የእውቅና መርሐ- ግብር በአዳማ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው።

“በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ’’ በሚል መሪ ቃል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ-ግብር ባለፈው ሰኔ ወር ነበር የተጀመረው፡፡

በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ የሀገሪቱ ወጣቶች ተሳትፈዋል።

በማህሌት ተ/ብርሃን

Exit mobile version