Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በመድረኩ የክልሉ ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ፣በዘርፉ የተሰማሩ ባለሐብቶችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

በንቅናቄ መድረኩ ከባለሐብቶች እና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እንደሚደረግ ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version