Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጥምቀትን በአብሮነት በማክበራችን ተደስተናል – የአክሱም ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዓመታት ርቆን የቆየው ሰላም ተመልሶ ጥምቀትን በአብሮነት በማክበራችን ተደስተናል ሲሉ የአክሱም ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።
የጥምቀት በዓል በታሪካዊቷ አክሱም ከተማና ሌሎች የትግራይ ክልል አካባቢዎች ተከብሯል።
አስተያየት ሰጭዎቹ በመንግሥትና በህወሓት ታጣቂዎች የሰላም ስምምነት ከተፈጠረ በኋላ የሰላም ዓየር ማግኘታቸውን ገልጸዋል፡፡
የተጀመረውን ሰላም ዘላቂና አስተማማኝ ለማድረግ ሁላችንም የሚጠበቅብንን እንወጣለን ሲሉ ነዋሪዎቹ ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version