Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ በአዲስ አበባ የተገነባውን አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ፡፡

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢጋድ ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች መገኘታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Exit mobile version